Skip to main content Scroll Top

አብነት ት/ቤት – Charity

“ከታናናሾቹ ለአንዱ ቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ፥ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋው አይጠፋበትም።”  ማቴ 10:42

የክብረ ቅዱሳን መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን  በጎ አድራጎት ኮሚቴ፣ በጎንደር ክፍለ ሃገር በእብናት ከተማ የሚገኝውን የደብረ አሚን ጉልቶይ ተክለ ሃይማኖት  አብነት ትምህርት ቤት በየዓመቱ ይረዳል፤  የመምህራንና ደቀ መዛሙርትን ጉባኤ ቤትና መረፊያ ቦታ በመሥራት፣ በሚያስፈላጋቸውም ሁሉ በማገዝ ላይ ይገኛል። በዚህ ዓመት ደግሞ የካቲት 29 ቀንን «የአብነት ትምህርት ቤት ቀን» ብሎ በመሰየም በጎ አድራጊዎችን በማስተባበር ላይ ነው። አላማችንም  ሁለት የተማሪዎችን ጉባኤ ቤት ለመሥራት ነው። ስለዚህ ሁላችንም የአብነት ትምህርት ቤቶችን በመርዳት ሃይማኖታችንን ለሚቀጥለው ትውልድ እናስተላልፍ ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን።
                                                         ስለ ልግስናችሁ እግዚአብሔር ይስጥልን
መለገስ እኔን ይጫኑ፡፡
 “And if anyone gives even a cup of cold water to one of these little ones who is my disciple, truly I tell you, that person will certainly not lose their reward.” Matt 10:42

KibreQidusan Medhanealem EOTC Charity Committee & Mahibre Medhanealem in Atlanta, Georgia has been supporting Debre Amin Gultoy Tekelehaymanot Abinet Timert Bet (Traditional School) in Ebinat Gondar Ethiopia.  In the past, we have built  a lecture-hall (ጉባኤ ቤት), and rooms for teachers’ residency. In addition, KibreQidusan EOTC Charity committee is providing the school with yearly support to attend the needs of the teachers and students. This year, we have dedicated a day, March 8, as an Abinet Timert Bet day to organize a fundraising for the Abinet Timert Bet. Our goal is to raise money for additional lecture-hall &and rooms for students. Let us please join in supporting our Abinet Timert Bet and preserve our faith for generations to come.
                                                                    God bless you

Click me here to donate at GoFundme